በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የውሃ መስኖና ኢነርጂ ቢሮ በ2012 የበጀት ዓመት ለገጠር መንደሮች አገልግሎት የሚውሉ ሶላሮችን በዘርፉ ከተሰማሩ አቅራቢ ድርጅቶች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
መዝግያ ቀን: የካቲት 6, 2012 3:30 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ ኣፋር
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::