በኢ/ያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ጽ/ቤት ለሰራቶኞች ደንብ ልብስ ኣጎልግሎት ፣ ኮትና ሱሪ ከነማስፊያዉ ፣ ሸሚዝ፣ ፖሊስ ጫማ ፣በግልፅ ጨረታ አወደዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ስለሆነም በጨረታዉ መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ሓምለ 18, 2012 (ልዕሊ 3 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓሙስ ሓምለ 30, 2012 09:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓሙስ ሓምለ 30, 2012 10:00 ደ/ሰዓት
  • ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር መረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ

3 የተጨማሪ አሴት ታክስ ቫት የተመዘገባችሁ

4 የታደሰ በኣቅራቢነት ስለመመዝገባችሁ የሚገልፅ ማስረጃ

5 የማይመለስ 50 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነድ ከቢሮ ቁጥር 10 በስራ ሰዓት ከ 16/11/2012ዓ/ም እስከ 30/11/2012ዓ/ም መዉሰድ ትችላላችሁ

7 ተጫራቾች የዋጋ ማቅረብያ ሰነድ በትክክል ሞልታችሁ በማሸግ እስከ 30/11/2012ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጡን ማስገባት ይቻላል

8 ተጫራቾች ኣስፈላጊ የሆኑ ሰነዶች በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ኣለባቸዉ

9 ተጫራቾች ለጨረታ ከረቡት ጠቅላላ ዋጋ 2% የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና በባንክ በተረገጋገጠ ስፒኦ ብቻ ማስያዝ ይኖርባቸዋል በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ኣይፈቀድም

10 የጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት ቀን 30/11/2012 ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ሲሆን ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪላቸዉ ጨረታዉ በሚከፈትበት ቀንና ሰዓት ቢገኙ ይመረጣል

11 የጨረታዉ ኣሸናፊ የጨረታዉ ዉጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ3 ቀናት ዉስጥ ቀርቦ ዉል የማሰር ግዴታ አለበት

12 የጨረታዉ ኣሸናፊ ያሸነፈበት ዋጋ 10% ፐርፎርማንስ ቦንድ ማስያዝ ይጠበቅበታል

13 ቅ/ፍ ጽ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊክ ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 88 64

ድሕሪት
ጨረታ መደብ