ወ/ሮ ኣኽበረት ገ/ፃዲቕ በትግራይ ክልል ቃፍታ ሑመራ ወረዳ ባሕሪ ሰላም ኣከባቢ የሚገኝዉዉና 600 ሄክታር የሰሊጥ እርሻ ልማት ማቓቃምያ /ማስፋፍያ ከኢ/ያ ልማት ባንክ የወሰዱትን ብድር ገንዘብ ወቅቱን ጠብቀዉ ተመላሽ ባለመድረጋቸዉ ምክንያት የ 30 ቀን ሕግ ማስጠንቀቅያ ተሰጥዋቸዉ መክፈል ስላልቻሉ ባንኩ በኣዋጅ ቁጥር 97/90 እና 98/90 በተሰጠዉ ስልጣን መሰረት የሐራጅ እርምጃ መዉሰድ ያስእለዉ ዘንድ ፕሮጀክቱ በጊዚያዊነት በመረከብ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የሓራጅ ማስታወቅያ ኣዉጥቶ የነበረ ሲሆን በሃገሪቱ በተከሰተዉ ኮረና ባይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የሓራጅ ስነ-ስርዓቱ ተሰርዛል ስለሆነም በቀጣይ የሓራጅ ሂደት እንደሚከናወን ድረስ የእርሻ መሬቱን በማከራየት ገቢዉ ከተበዳሪዉ ዕዳ እንዲቀነስ ለማድረግ እንዲችል የኣንድ የምርት ዘመን ማለትም ለ 2012/2012 የምርት ዘመን ብቻ ማከራየት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሰነ 12, 2012 (ልዕሊ 3 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሰነ 16, 2012 11:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:1/4
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ረቡዕ ሰነ 17, 2012 03:00 ቅደሚ ሰዓት
  • ስራሕቲን ውፅኢት ሕርሻ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾች ለኣንድ ሄክታር የሚከራዩበት ዋጋ ቫት ጨመሮ በፅሑፍ በመግለፅ ለጨረታ ያቀረቡትን የጠቅላ ሄክታር ዋጋ ¼ ስፒኦ ጋር በስም በታሸገ እንቨሎፕ እስከ ሰኔ 16 ቀን 2012ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት በኢ/ያ ልማት ባንክ ሑመራ ቅርንጫፍ ለዚህ በተዘጋጀ ሳጥን ማስገባት ኣለባቸዉ

2 ጨረታዉ ሰኔ 16 ቀን 2012ዓ/ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ተዘግቶ ሰኔ 17 ቀን 2012ዓ/ም ከጣቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ሑመራ ቅርንጫፍ ይከፈታል

3 የጨረታዉ አሸናፊ ያስያዘዉ ስፒኦ ከጨረታ ዋጋ ጋር የሚያታሰብለት ሲሆን በጨረታዉ የተሸነፊ ተጫራቾች ያስያዙትን ስፒኦ ወድያዉኑ ይመለስላቸዋል

4 የጨረታዉ አሸናፊ ያሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ ጨረታዉን ከሸነፈበት ቀን ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ለባንኩ ገቢ ማድረግ አለበት

5 ተጫራቾች ያላቸዉን የንግድ ፍቃድ እና የዘመኑ ግብር የከፈሉበትን ደረሰኝ ኮፒ ማቅረብ ኣለባቸዉ

6 ባንኩ የተሻ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 44 41 90 16 03 42 48 00 60

ድሕሪት
ጨረታ መደብ