የኢትዩጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የትግራይ ኣህጉር ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅህፈት ብኣዉነ መርሃ የገጠር ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት በእንደርታ ወረዳ ለሚያካሂደዉ የት/ቤት ኣቅም ግንባታ ስራ ኣጎልግሎት የሚዉሉ የቤተ ንባብ ሸልፎች ጠረፔዛዎችና ወምበሮች ለማሳራት ይፈልጋል በዚህ መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾችን ይፈልጋል፡፡
ዝዕፀወሉ መዓልቲ: መስከረም 15, 2013 4:00 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
ቦታ መቐለ