ድርጅታችን ከቢረ ኢንተርራይዝ ሃላ/የተ/የግ/ማ (ማጋርመንትና ቴክስታይል ፋብሪካ ) የተለያዩ ቁርጭራጭ ብረት እና የተለያዩ ሽበዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ታኅሣሥ 10, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ ታኅሣሥ 15, 2012 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:5000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ ታኅሣሥ 15, 2012 09:30 ከሰአት
  • ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • Print
  • Pdf

1 ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ የተእታ ክፋይ የግብር ከፋይ ያለዉና የዘመኑ ግብር የከፈለ

2 የጨረታዉ ማስከበሪያ (Bid Bond) ብር 5000 (ኣምሽት ሺ) በሲኦ ወይም ገንዘብ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ገቢ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርበታል

3 እቃዎችን በመቀሌ ከተማ (ኩሓ) በሚገኘዉ የፋብሪካዉ ቅጥር ግቢ በኣካል ተገኝተዉ ማይት ይችላለሉ

4 አሸናፊ ተጫራቾች ዕቃወቹን በራሱ ትራንስፖርት በ5 የስራ ቀናት ማንሳት አለበት

5 የዋጋ ማቅቢያ ሌሎች መረጃዎችን የያዘዉ የጨረታ ሰነድ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከጨረታ መዝጊያ ሰዓት በፊት መቀሌ ከተማ ኩሓ በሚገኘዉ ፋብሪካችን ቅጥር ገቢ ዉስጥ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባችሁ

6 ጨረታዉ በቀን 14/12/2019 ዓም ጀምሮ 25/12/2019 ዓም ለተከታታይ 10 የስራ ቀናተ እሮብ 9:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ እለት በ9:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፋብሪካዉ ቅጥር ግቢ ይከፈታል

7 ድርጅቱ የተሸላ አማራጭ ካገኘ ጨረተዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0914740240 ወይም 0914745004

መመለስ
የጨረታ ምድብ