ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያሰራዉ G+10 ህንፃ ግንባታ ኣጎልግሎት የሚዉል የእንጨት መዝጊያ በር በጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ነሐሴ 7, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ኣርብ ነሐሴ 17, 2011 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ኣርብ ነሐሴ 17, 2011 09:30 ከሰአት
  • ህንፃ መሳርሒ/
  • Print
  • Pdf

ስለሆነም

1 ህጋዊ ንግድ ፍቃድ የ 2011ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለዉ

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 ኣሸናፊዉ ተወዳዳሪ በሕጋዊ መንገድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን ኣለበት

4 በጨረታዉ የሚሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 /ኣንድ ሞቶ ብር/ በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

5 ጨረታዉ ከ ነሓሴ 7/12/2011 ጀምሮ እስከ 17/12/2011ዓ/ም 9፡00 ሰዓት የሚቆይ ይሆናል

6 ተጫራቾት ለ ጨረታዉ ማስኸበርያ 2% በሲፒኦ በማዛጋጀት የጨረታዉ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀ የ ጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

7 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ነሓሴ 17/12/2011 ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሲሆን ጨረታዉ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ 9፡30 ይሆናል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76 / 09 14 72 90 78

መመለስ
የጨረታ ምድብ