ደደቢት ብድርና ቁጠባ አ/ማህበር የተለያዩ የኤሌክትሮኒክ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ሐምሌ 9, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: እሁድ ነሐሴ 19, 2011 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 2%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: እሁድ ነሐሴ 19, 2011 03:30 ጥዋት
  • ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችና መለዋወጫ
  • Print
  • Pdf

1. ተጫራቾች ጨረታ ማስከበርያ ከጠቅላላ ዋጋ 2% በባንክ የተረጋገጠ CPO ለድርጅቱ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል 

2. የጨረታ ማስከበርያ ከጠቕላላ ዋጋ ከ2% በታች ያስያዘ ከጨረታ ይሰረዛል 

3. ተጫራቾች የጨረታ ደኩሜንት መቐለ በሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 409 እንዲሁም አዲስ አበባ በሚገኘው ተክለሃይማኖት ቅርንጫፍ ብር 100 በመክፈል ከ8/11/2011 ዓ.ም ጀምሮ በስራ ሰአት መውሰድ ይቻላል 

4. በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተወዳዳሪዎች በታሸገ ኢንቨሎፕ መቐለ ዋና መ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን እስከ 19/11/2011 ዓ.ም ከቀኑ 3:00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ትችላላችሁ 

5. ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ19/11/2011 ዓ.ም ከቀኑ 3:30 ሰዓት ጨረታው ይከፈታል። ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪል ባይገኙም የተሟላ ዴኩሜንት ካለ ጨረታው በተገለፀው ሰኣት ይከፈታል 

6. የጨረታው አሸናፊ ጨረታው ውጤት እንደተገለፀ ከጠቅላላ ዋጋ 10% የስራ አፈፃፀም ማስከበርያ /performance bond/ ማስያዝ ይኖርበታል 

7. ተጫራቾች ዋጋ መሙላት ያለባቸው ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም ባዘጋጀው ዴኩሜንት መሆን አለበት። ከዚህ ውጪ ሞልቶ ያስገባ ተቀባይነት አይኖሮውም 

8. የጨረታው አሸናፊ የጨረታው ውጤት እንደተገለፀ በአምስት ቀን ውስጥ ውል ማሰር ይኖርበታል 

9. ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨኔታው በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው 

10. ለበለጠ መረጃ መቐለ በሚገኘዉ ዋና ቢሮ 3ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 11 በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 0342-40-00-14 በመደወል ማረጋገጥ ይቻላል 

መመለስ
የጨረታ ምድብ
  • ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
    • ኮንስትራክሽን (301)
      • ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
        • የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (76)
          • ግብርና (198)
            • የግንባታ እቃዎች (1266)
              • ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
                • ማማከር (41)
                  • ትምህርትና ስልጠና (27)
                    • ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
                      • ምግብና መጠጥ (175)
                        • እግድ (57)
                          • ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
                            • ፈርኒቸር (230)
                              • ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
                                • ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
                                  • ጤና (41)
                                    • የቤት ዕቃዎች (44)
                                      • ኢንሹራንስ (1)
                                        • የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
                                          • መሬትና ሊዝ (3)
                                            • ጥገና (81)
                                              • የህክምና ዕቃዎች (63)
                                                • መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
                                                  • የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
                                                    • ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
                                                      • ፎቶግራፍና ፊልም (6)
                                                        • የህትመት ስራዎች (110)
                                                          • የማስታወቅያ ስራዎች (11)
                                                            • ኪራይ (213)
                                                              • ሽያጭ (333)
                                                                • የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
                                                                  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
                                                                    • የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
                                                                      • ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
                                                                        • ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
                                                                          • የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
                                                                            • የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
                                                                              • መጋዝን (25)
                                                                                • እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
                                                                                  • ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
                                                                                    s