መከላኪያ ኮንስትራክሸን ኢንተርፕራይዝ በአሪድ አካባቢ በሚሰራው ስታፍ ኮሌጅ ለማዲያ የሚሆን
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ሰኔ 20, 2006 (ከ 10 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰኔ 26, 2006 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ማክሰኞ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ህንፃ መሳርሒ/
  • Print
  • Pdf

መከላኪያ  ኮንስትራክሸን  ኢንተርፕራይዝ  በአሪድ  አካባቢ  በሚሰራው  ስታፍ  ኮሌጅ  ለማዲያ የሚሆን የ Water Proff Cementation  ሥራ ከ እጁ  ዋጋ  ከነ  Material  በጨረታ  አወዳድሮ በሳብ ኮንትራት   ለማሰራት  ይፈልጋል በዚህም  መሰረት
1  ተጫራቶች  ህጋዊ  የስራ ፍቃድ  ያላቸው  ያአመቱ  የስራ  ግብር  የከፈሉ የጨረታ ማስከበሪያ  ብር 5,000 ብር (cpo) ማስያዝ  የሚችሉ  በተጨማሪም  VAT ተመዝጋቢ   መሆናቸዉ  ማስረጃ  ማቅረብ  አለባቸው
2  የስራ  ዝርዝር  መግለጫ   ከፕሮጀክቱ  ፅሕፈት ቤት  በመቅረብ  ሰነዱን የማይመለስ  100.00  ብር  በመክፈል  መግዛት  ይጠበቅባቸዋል
3   ተጫራቶች የሚወዳደሩበት  ዋጋ  በታሸገ  ፓስታ  እሰከ 26/10/06 ዓ/ ም  ከጥዋቱ  3:00 ሰዓት ማስገባት  
4   ጨረታዉ  26/10/06 ዓ /ም  ከጥዋቱ  3:30 ሰዓት ይከፈታል
5  ድርጅቱ   የተሻለ አማራጭ  ካገኝ በከፊል  ሆነ  በሙሉ  የመሰረዝ  መብቱ  የተጠበቀ  ነው
ለተጨማሪ  ማብራሪያ     0914 -72-01-63 ይደዉሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ