በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ኢዛና ማዕድን ልማት ሓላ/የተ/የግ/ኩባኒያ ኮምፕሮሰር በግልፅ ጨረታ ቁጥር MGP/024/2019 በ 31/01/2019 እ.ኣ.ኣ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ጥር 24, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰኞ የካቲት 11, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኞ የካቲት 11, 2011 09:30 ከሰአት
  • ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች በዘርፍ የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የዘመኑ ግብር የከፈሉ ፣በተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑትን ፣የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው መሆን አለባቸው።

2 ተጫራቾች የማይመለስ ኣንድ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ ምዝገባ ምስክር ወረቀት፣ ተጨማሪ የእሴት ታክስ ምስክር ወረቀት እና የወሩ ቫት ማሳወቂያ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ይህን ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ከ31/01/2019 እ.አ.አ ጀምሮ እስከ 18/02/2019 እ.ኣ.ኣ መግዛት ይኖርባቸዋል።

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ለመቐለ ኢዛና ማዕድን ልማት ኩባንያ ወደ ተምቤን የሚወስድ መንገድ ሰላም ህንፃ በሚገኝ መስሪያ ቤቱ ስ/ቁ 0914-766424 ወይም ከኣዲስ ኣበባ ሳባ ዳይመንሽናል ስቶን ኦፊስ ቦሌ ሮድ መስቀል ኣደባባይ ሱፐር ማርኬት የተቀባይ ሽም ጌታቸው ካሳሁን ስልክ ቁጥር 0914-753288 በመግኘት የጨረታው ዝርዝር (ሰነድ) የማይመለስ ብር 100.00 ብር በመክፈል በስራ ሰዓት መውሰድ ይችላሉ።

4 ጨረታው በ18/02/2019 እ.አ.ኣ ከሰዓት 8:30 ሰዓት ተዘግቶ በዛው ከሰዓት 9:30 ከሰዓት ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ኢዛና ወርቅ መዓድን ማለት ወረዳ ኣስገደ ፅምብላ ሜሊ ወርቅ መዓድን ሽሬ ሳፕላይ ቢሮ የሚከፈት ሲሆን ሰነዳቸው የተሟላ ከሆነ ባይገኙም የጨረታ ሰነዱ ይከፈታል።

5 ተጫራቾች ተጫርተው ያሸነፉት ኮምፕረሰር ኢዛና ሜሊ ወርቅ ማዓድን ማለት ከሽሬ 72 ኪ/ሜትር በሚገኝ ዋና ፋብሪካ መጥተው በራሳቸው ትራንስፖርት ማስረከብ ኣለባቸው።

6 ኩባኒያው የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

መመለስ
የጨረታ ምድብ