ፈልግ (Ctrl+/)
Tigrigna
English
Login
Please sign-in to your account and start the adventure
Email or Username
Password
Forgot Password?
Remember Me
Sign in
ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ሥሩ ለሚተዳደረዉ የ1ኛ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤተ የማጣቀሻ መፃሓፍትና የላብራቶሪ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
የተለቀቀበት ቀን: ሮብ ኅዳር 13, 2010 (ከ 8 ዓመታት)
መዝግያ ቀን: ሮብ ኅዳር 20, 2010 06:00 ከሰአት (
ተዘጋ
)
የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
ቦታ:
መቐለ
የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 50.00
ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ ኅዳር 20, 2010 06:00 ከሰአት
መፃፍና የትምህርት ቁሳቁሶች
/
የላብራቶሪ መሣሪያዎች
Print
Pdf
የ2009 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
ጨረታዉ ከ ህዳር 11/2010 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ህዳር 20/2010 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ የተሞላዉ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
ጨረታዉ የሚዘጋዉ ህዳር 20/2010 ዓ/ም ከቀኑ 9:00( ዘጠኝ ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ህዳር 20/2010 ዓ/ም 9:30 ይሆናል::
ለተጨማሪ ማብራሪያ 0344-41-99-76 ወይም 0914729078 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉÂ
መመለስ
የጨረታ ምድብ
ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
ኮንስትራክሽን (301)
ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
ግብርና (198)
የግንባታ እቃዎች (1266)
ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
ማማከር (41)
ትምህርትና ስልጠና (27)
ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
ምግብና መጠጥ (175)
እግድ (56)
ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
ፈርኒቸር (230)
ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
ጤና (41)
የቤት ዕቃዎች (44)
ኢንሹራንስ (1)
የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
መሬትና ሊዝ (3)
ጥገና (81)
የህክምና ዕቃዎች (63)
መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
ፎቶግራፍና ፊልም (6)
የህትመት ስራዎች (110)
የማስታወቅያ ስራዎች (11)
ኪራይ (213)
ሽያጭ (333)
የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
መጋዝን (25)
እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
s