ማስታወቂያ
ኦሊቭ ፋርማስቲካል ኢንድስትሪ አክስዮን ማሕበር ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተገለፁትን ባለ ሁለት(2) መድኃኒትና የሕክምና መገልገያዎች በውሱን ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ ህጋዊ ተወዳዳሪዎችን ይጋብዛል።
ተወዳደሪዎች ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች
1. የ2018 ዓ/ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችል
2. የመድኃኒት/ሕክምና መገልገያዎች አስመጪነት /የመድሃኒት አምራች
3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ወይም ምዝገባ (TIN) ያለው
4. የጨረታ ዋስትና ከመሉት ጠቅላላ ዋጋ(Bid Security) 2% በባንክ ዋስትና ወይም CPO ማቅረብ የሚችል
5. ተጨራቾች አሸናፊ መሆናቸው የሚገልፅ ደብዳቤ ከተሰጣችው
ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ያሸነፉትን መድኃኒትና ሕክምና መገልገያዎች መቀሌ ወደ ሚገኛው ቢሮአችን ማድረስ የሚችል ሲሆን፦
1. ጨረታው በአየር ላይ የሚቆይበት፦ ግዜ ለ10 ተከታታይ ቀናት
2. የጨረታ ሰነድ የሚገኝበት ቦታ: መቀሌ ኦሊቭ ፋርማሲዩቲካል ኢንዳስትሪስ አ.ማ.ቢሮ እንዳማሪያም ጉጉሳ አከባቢ
3. ጨረታው የሚዘጋበት ቀንና ሰዓት: መጋቢት 4/2018 ከጥዋቱ 4 ሰዓት
4. የጨረታ መክፈቻ ቀን፣ በመቀሌ ዋና ድርጅት ሁኖ መጋቢት 4/2018 ከጥዋቱ 5 ሰዓት ይሆናል።
ማሳሰብያ፦
1. ተጨራቾች ድርጅቱ ካቀረበው ስፐስፍኬሽን(specification) ውጭ መሙላት አይፈቀድም።
2. በጨረታ ሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለ ከጨረታው ውጭ ይሆናል።
3. የሞሉትን የጨረታ ሰነድ የድርጂታቸውን ፊርማና ማህተም መኖር አለበት።
4. የጨረታ ሰነድ መግዣ ዋጋ የማይመለስ ብር 100.00
5. ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ከሰላምታ ጋር
Telephone +251948525252, +251914016547 +251914723644, +251914438607 መደወል ይችላሉ።
መመለስ