ለ2ኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቅያ
የኢትዮጵያ ስታቲስቲክ አገልግሎት የመቐለ ቅ/ፅ/ቤት የተሸከርካሪዎች ጥገና ለማከናወን በዘርፉ የተሰማሩ የጋራጅ ባለንብረቶችን በጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በዚህም መሰረት ጨረታውን የምታሟሉ ተጫራቾች በዝርዝር የቀረቡትን የመጫረቻ ሰነድ ላይ የነጠላ ዋጋ ሞልታችሁ የጨረታ ሰነዱ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ አምስት (5) የስራ ቀናት እንድታቀርቡ እያሳሰብን መስሪያ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
አንድ የተሟላ ጋራዥ ሊኖሩት የሚገቡ የሥራ ማሽን፣ ሙያተኛ እና የብቃት ማረጋገጫ ዝርዝር
I. የሥራ ቁሳቁሶች Tools (ማሽኖች)
1. የተሽከርካሪ መጠገኛና መፈተሻ ጉድጓድ
2. ባራኮ ሞተር (ሞተር ማውረጃ መጫኛ )
3. የቀለም ቅብ
4. ኤሌትሪክ መበየጃ(ሰላትርሽ)
5. ኦክስጅን መበየጃ
6. ባትሪ ቻርጂንግ እና አሲድ መሙያ
7. ኮንፕሬሰር
8. ሌዝ ማሽን ጥርስ ማውጫ
9. የእሳት አደጋ መከላከያ
II. የጋራዥ ዋና ዋና ሙያተኞ
1. ቦዲ ማን (Body man)
2. ኤሌክትሪክሽያን (Electrician)
3. በያጅ ሰላትርሽ
4. ኢንጅን ማን (Engine man)
5. ራዲያተር ሠራተኛ
6. ቀለም ቀቢ
7. ጥበቃ
III. ጋራጁን ሕጋዊነት(ተ
1. የንግድ ፍቃድ ሠርተፊኬት
2. ኢንሹራንስ
3. የሥራ ደረጃ -3 3
4. እስቶር
5. ቢሮ (ኮምፒተር)
7. Tool Shop
የሚያደርጉት)መመዘኛዎች
9. ፊልድ ላይ የቢሮ ተሽከርካሪ ቢበላሽ ወጥቶ ለመስራት ፈቃደኛ መሆን
መመለስ