የመጋዘን ኪራይ የጨረታ መስፈርት
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ማሽነሪዎች ለማስቀመጥ የሚያገለግል መጋዘን በጨረታ አወዳድሮ ይፈልጋል። ስለሆነም በጨረታዉ መወዳደር የምትፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተመለከቱትን መስፈርቶች በሟሟላት መወዳደር ምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን ፡፡
1. አጠቃላይ የመሬት ይዞታው ከ2,000 ሜትር ካሬ ያላነሰ ሆና የሼዱ ይዞታ ደግሞ ከ1,000 ሜትር ካሬ ያላነሰ የሆነ፤
2. የአጥሩ መሰረት በሰሜንት አርማትራ (Grade beam) ተሰራ የአጥሩ ሆኖ የአጥሩ ቁመት ደግሞ ቢያንስ 2.5 ሜትር የሆነ፤
3. የሼዱ ወለል ቢያንስ በሰሜንት አርማትራ የተሰራ የሆነ፤
4. የሼዱ በር ቁመትና ጎን ቢያንስ 44 ሜትር
5. የኤሌክትሪክ መብራት ያለው፤
6. ብያንስ አንደኛ ደረጃ የጠጠር መንገድ ያለው፤
7. በ2017 ዓ.ም በዘርፉ ህጋዊና የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ማስረጃዎች ማቅረብ የሚችሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆኑ፤
8. በጨረታ ሰነዱ ላይ የተሰረዘ እና የተደለዘ ሆኖ ለመለየት የሚያስቸግር ዋጋ ተቀባይነት የለዉም፤
9. ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን የጨረታ ማስታወቅያዉ ከተለጠፈበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 05 ቀን የሚዉል በ6ኛዉ ቀን በ2፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ እለት 2፡30 የሚከፈት ይሆናል፤
10. ቅርንጫፉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ስልክ ቁጥር 0344410233
መመለስ