የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራያዝ በሙስሊ-ባዶመንገድ ስራ ፕሮጀክት (15-05R) መቀሌ ስሚንቶ ለማመላለስ ከጨረታ ሰነድ ጋር በአባሪ በተያያዘ ዝርዝር ስፐስፌከሽን መሠረት ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መካራይት ማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ግንቦት 19, 2008 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓሙስ ሰኔ 2, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:20000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓሙስ ሰኔ 2, 2008 06:00 ከሰአት
  • መኪና ክራይ/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉን የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ ማስረጃቸዉ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ጨረታ ሰነዱ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ዘወተር ብሥራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ዉቅሮ ማይክሮ ፋይናንስ ቢሮ የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ቢሮ ቁጥር 03 መቅረብ መግዛት ይችላሉ

3 ማንኛዉም ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000 /ሃያ ሺ/ በባንክ በተረጋገጠ CPO ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንት /Bank Guarantee/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስክ ሰኔ 02/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

6 ጨረታ ሰኔ 02/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በዉቅሮ ማይክሮ ፈይናንስ ህንፃ የመካላለኪያ ኮንስትራክሽን ቢሮ ቁጥር 03 ይከፈታል

7 ተጫራቾች የሚቀርባቸዉ የጭነት ተሽከርካሪ ፕሮጀክት የሚሰጣቸዉ ብዛት (quantity) መሠረት መሆን ይኖርበታል

8 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተፕራይዝ ሙስሊ-ባዶ መንገድ

 ሥራ ፕሮጀክት 15-05R

ስልክ ቁጥር 0930014643/0930014652

መመለስ
የጨረታ ምድብ