መቐለ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለCariac Catheterization Unit (cath Lab) Heating, ventilating and Air Conditioning (HVAC) ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት/ ለማሰራት/ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ግንቦት 13, 2008 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ግንቦት 30, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:50000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ማክሰኞ ግንቦት 30, 2008 06:00 ከሰአት
  • ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/
  • Print
  • Pdf

በዚሁ መሰረት

1 በዘረፉ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለዉ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት /ቫት/ ማሰረጃ ማቅረብ የሚችል የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት ቲን የአቅራቢዎች ምስክር ወረቀት ወይም በኤጀንሲ ዌብሳይት በቅራቢነት መሰረት የተመዘገበ እና በቀረበዉ ዝርዝር ስፔስፊኬሽን መሰረት ማቅረብ የሚችል

2 ለጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ

  • Heating , Ventilating and Air conditioning (HVAC) 50,000 /ሃምሳ ሺ ብር/ በባንክ የተመሰከረለት ስፒኦ በመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ እስፔላዝድ በሆስፒታል ስም ማስያዝ የሚችል

3 ማንኛዉም ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 /ሃምሳ ብር/ በመክፈል የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ መዉሰድ ይችላል

4 አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈዉ ዕቃ በራሱ ወጪና ትራንስፖርት ዕቃዎች Cardiac Catheterization Unit (cath lab) ክፍል ገጥሞ ለአገልግሎት ብቁ ይደርጋል

5 ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፕርሄን ቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ግቢ ግዢ ንብረት እና ፋይናንስ ፅቤት መዉሰድ ይችላል

6 ጨረታዉ ጋዜጣዉ ከወጣበት በ20ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ድረስ ሊዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ

7 ጨረታዉ ከወጣበት በ 20ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 3:30 ተዘግቶ በቀኑ ልክ በ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል 20ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

8 ጨረታዉ አሸንፎ በወቅቱ ዉል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ድርጅት ያስያዘዉ የጨረታ ማስከበሪያ አይመለስለትም

9 መቐለ ዩኒቨርስቲ ዓይደር ኮምፐርሄንሲቭ እስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ ማብራሪያ ስቁ 034 441 66 72/90 ደዉሎ ማነጋገር ይቻላል

መመለስ
የጨረታ ምድብ