- በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል
- የኣቅራቢዎች ምዝገባ ሰርትፊኬት ማቅረብ የሚችል ወይም በግዥና ንብረት ኣስተዳደር ኤጀንዲ ዌብሳይት የተመዘገበ
- ቴክኒካለ ዶክመንት /ስፐስፌኬሽን ማቅረብ የሚችል
- ከምግብ መድሃኒትና ጤና እንክብካቤ ባለስልጣን የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፍኬት ማቅረብ የሚችል
- የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /TIN number/ የሚያቀርብ
- ላለማጭበርበር በድርጅቱ ስም ቃል መሃላ ማቅረብ የሚችል በኮሌጁ ስም የጨረታ ማስከበሪያ በሁኔታ ያልተመሰረተ ባንክ ጋራንቲ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ብር 50, 000 ማስያዝ የሚችል
- ማንኛዉም ተጫራች ለዚሁ ጨረታ ተብሎ የተዘጋጀዉን የጨረታ ሰነድ ከ መቀለ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስን ኮሌድ ዓይደር ግቢ በ ግ/ ን /ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 10 በመቅረብ መዉሰድ ይችላል
- ጨረታዉ ኣየር ላይ የሚቆየዉ ጊዜ ጋዜጣዉ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛዉ ቀን ከሰኣት 3 ፡30 ድረስ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ያለባቸዉ ሲሆን 15 ኛዉ ቀን 3፡ 30 ተዘግቶ 4 ፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቼች ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል በ 15ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታለ
- ጨረታዉ ኣሸንፎ በወቅቱ ዉል ለማይስር የጨረታ ኣሸናፊ ድርጅቱ ያስያዘዉየጨረታ ማስከበርያ ኣይመለስም
- ኮሌጁ የተሻለ ኣመራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
መመለስ- ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
- ኮንስትራክሽን (301)
- ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
- የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
- ግብርና (198)
- የግንባታ እቃዎች (1266)
- ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
- ማማከር (41)
- ትምህርትና ስልጠና (27)
- ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
- ምግብና መጠጥ (175)
- እግድ (56)
- ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
- ፈርኒቸር (230)
- ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
- ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
- ጤና (41)
- የቤት ዕቃዎች (44)
- ኢንሹራንስ (1)
- የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
- መሬትና ሊዝ (3)
- ጥገና (81)
- የህክምና ዕቃዎች (63)
- መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
- የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
- ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
- ፎቶግራፍና ፊልም (6)
- የህትመት ስራዎች (110)
- የማስታወቅያ ስራዎች (11)
- ኪራይ (213)
- ሽያጭ (333)
- የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
- የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
- የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
- ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
- ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
- የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
- የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
- መጋዝን (25)
- እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
- ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
s