ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን : 29/9/2012
ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን: በ11 ኛዉ የሥራ ቀን ከጥዋቱ 400 ሰዓት
ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ11ኛዉ የሥራ ቀን ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ስለሆነም በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታው ዝርዝር መምርያ የማይመለስብር 200 በመክፈል ይህ ጨረታ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 10ኛው የስራ ቀን ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው የኩባንያው ግዢና ጉዳይ ፈፃሚ ፅህፈት ቤት ወይም ሁመራ ከተማ ቀበሌ 04 ከሚገኘው የኩባንያችን ዋና ቢሮ ሰነዱን መወሰድ ይችላሉ። ጨረታው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታተሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ11ኛውየሥራቀንከጥዋቱ 4፡00 ሰዓትጨረታውተዘግቶበዕለቱ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። ድርጅታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለበለጠመረጃበስልክቁጥር፡-0911-237245/0935406182 ደውለውይጠይቁ።
ሂወትእርሻማካናይዜሽንኃ/የተ/የግ.ማህበር
መመለስ