ቃሊቲ የኮንስትራክሽን እቃዎች ማምረቻ ፋብሪካ የኣህመድ ኢላ ኣርታኤለ የጠጠር የኮንክሪት ኣቅርቦት ፕሮጅክት በፕሮጀክቱ የሚሰራቸው ስራዎች የሚውሉ ሃይሉክስ ፒክኣፕ /D4D/ በጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ሰኔ 15, 2011 (ከ 5 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሮብ ሰኔ 19, 2011 08:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:100,000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሮብ ሰኔ 19, 2011 09:00 ከሰአት
  • ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • Print
  • Pdf

- ስለሆነም በጨረታው ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ሕጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ የንግድ ማህበረሰብ ኣባላት ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ ቀናት ውስጥ በፋብሪካው ዋና መ/ቤት ከሚገኘው የፋይናንስ መመሪያ ቢሮ ድረስ በመምጣት የንብረቶቹ ዝርዝር የያዘ ሰነድ በመውሰድ መጫረት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ተጫራቾች የሚከተሉትን መመዘኛዎች ያሟሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

1 ተጫራቾች ህጋዊ የሆነና የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን ኣለባቸው፤ ለዚህም የሰነድ ማረጋገጫቸውን ኦርጂናልና ኮፒ ማቅረብ ኣለባቸው፡፡

2 ለጨረታ ያቀረቡትን ዕቃዎች መመልከት ለሚፈልጉ ተጫራቾች በፋብሪካው ቅጥር ግቢ በመገኘት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበተ ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት ቀርበው ማየት ይችላሉ፡፡

3 የምርቶችን ዝርዝር የያዘ ሰነድ ከፋብሪካችን ዋና መ/ቤት ከፋይናንስ መምሪያ ቀርበው የማይመለስ ብር 100.00 ከነቫቱ በመክፈል መውሰድ ይቻላሉ፡፡

4 ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጉት ዕቃ ዋጋ በመግለፅ በታሸገ ፖስታ እስከ ሰኔ 19/10/2011ዓ/ም 8፡30 ሰዓት ድረስ በፋብሪካችን በመቅረብ ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ኣለባቸው፡፡

5 ጨረታው ሰኔ 19/10/2011ዓ/ም ልክ በ9፡00 ሰዓት በፋብሪካችን ዋና መ/ቤት ግዥና ኣቅርቦት መመሪያ ቢሮ ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

6 ተጫራቾች ጨረታ ማስከበሪያ በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ብር 100000.00 ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

መመለስ
የጨረታ ምድብ