ዓለም ዓቀፍ የሕፃናት አድን መቀለ ኤርያ ኦፊስ ለትርፍ ያልቶመና መንግስታዊ ያልሆነ ግብረ ሰናይ ድርጅት ነዉ በዚህ መሰረት ለሚሰጣቸዉ ሰብአዊ አገልግሎቶች መገልገያ የሚሆኑ የመጠጥ ዉሃ ቦቴ ለመከራየት ይፈልጋል ስለዚህ በዚሁ አግልግሎት ላይ የተሰማራችሁ ድርጅቶች ማለትም
  • የተለቀቀበት ቀን: ሮብ የካቲት 23, 2008 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ኣርብ መጋቢት 9, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ኣርብ መጋቢት 9, 2008 06:00 ከሰአት
  • መኪና ክራይ/
  • Print
  • Pdf

የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላችሁ

የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላችሁ

የታደሰ የመድን ሽፋን ያላችሁ ሁሉ

እኤኣ ከየካቲት 29 2016 መጋቢተ 9 2016 ድረሰ ባሉ ቀናት ዉስጥ ሰነዱን ከድርጅቱ በመውሰድ እንድትወዳደሩ እየጋበዘ ጨረታዉ መጋቢት 9 2016 ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶ ጨረታዉ በእለቱ በ 8 ፡30 ተጫራቾች ባሉበት ይከፈታል

ድርጅቱ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለዉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ