በኢፌዲሪ ሃይል ሰሜን አየር ምድብ ጠቅላይ መምርያ መቐለ በኣይናለም የሰራዊቱ መኖርያ ካምፕ አከባቢ ጥራቱን የጠበቀ የዉሃ ጉድጓድ በሙያዉ ላይ የተሰማሩትን ተወዳዳሪዎች ብግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስቆፎር ይፈልጋል ስለሆነም በጨረታዉ ለመወዳደር የምትፈልጉ በዘርፉ ላይ የተሰማራቹ የዘመኑን ግብር የከፈላቹሁ የዉሃ ቁፋሮ ድርጅቶች ለጨረታዉ ሰነድ መግዛት በሰንጠረዥ ላይ በተገለፀዉ ጊዜ መሰረት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን

ተ.ቁ

የስራዉ ዓይነት

ሰነድ የሚሸጥበት ዋጋ

ሰነድ የሚሸጥበት ቀን

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀንና ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት

1

የዉሃ ጉድጓድ ቁፋሮ

400

 16/08/2012እስከ 23/08/2012

 23/08/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት

23/08/2012ዓ/ም

ከቀኑ 8፡30ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 03 42 41 64 91 ይደዉሉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ