https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/11247
በኢፌዲሪ ሃይል ሰሜን አየር ምድብ ጠቅላይ መምርያ መቐለ በኣይናለም የሰራዊቱ መኖርያ ካምፕ አከባቢ ጥራቱን የጠበቀ የዉሃ ጉድጓድ በሙያዉ ላይ የተሰማሩትን ተወዳዳሪዎች ብግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስቆፎር ይፈልጋል ስለሆነም በጨረታዉ ለመወዳደር የምትፈልጉ በዘርፉ ላይ የተሰማራቹ የዘመኑን ግብር የከፈላቹሁ የዉሃ ቁፋሮ ድርጅቶች ለጨረታዉ ሰነድ መግዛት በሰንጠረዥ ላይ በተገለፀዉ ጊዜ መሰረት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሚያዝያ 16, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሚያዝያ 23, 2012 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:400
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ ሚያዝያ 23, 2012 08:30 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ስራሕቲ ማይ/ ማይ ኻዕቲን ኢንስታሌሽን/

ተ.ቁ

የስራዉ ዓይነት

ሰነድ የሚሸጥበት ዋጋ

ሰነድ የሚሸጥበት ቀን

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀንና ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት

1

የዉሃ ጉድጓድ ቁፋሮ

400

 16/08/2012እስከ 23/08/2012

 23/08/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት

23/08/2012ዓ/ም

ከቀኑ 8፡30ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 03 42 41 64 91 ይደዉሉ