የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት መቐለ ኣዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባው የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል የ Concrete curb stone type-2 (15x35cm) ማምረት እና መግጠም ስራ ለማከናወን ፕሮጀክቱ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል።
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሮብ ታኅሣሥ 3, 2011 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ታኅሣሥ 9, 2011 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:25000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:200.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ማክሰኞ ታኅሣሥ 9, 2011 12:30 ደ/ሰዓት
  • ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

በመሆኑም

1 ተጫራቾች በ ዘርፍ በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው፤ እና በዘርፉ በቂ የስራ ልምድ እና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

2 የጨረታ ማስያዣ 25,000.00 ብር ሲፒኦ ማስያዝ የሚችሉ በተጨማሪም ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፤

3 የስራ ዝርዝር መግለጫ ከፕሮጀከቱ ፅ/ቤት በማቅረብ ሰነዱን የማይመለስ 200.00 ብር በመክፈል መግዛት ኣለባቸው።

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን በስም በታሸገ ፖስታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን 02/04/2011 ዓ/ም ጀምሮ እስከ 09/04/2011 ዓ/ም እሰከ 8:00 ሰዓት ማስገባት ይጠበቅባቸዋል።

5 ጨረታው ከ09/04/2011ዓ/ም 8:30 ይከፈታል።

6 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ይሁን በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለተጨማሪ ማብራሪያ- የጨረታ ቦታ መቐለ ኣዋሽ ካምፕ ፊት ለፊት ለሚገነባው የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታልፕሮጀክት

ለበለጠ ማብራሪያ 0348-402448/0914-709013 ደውለው መጠየቅ ይቻላል።

ድሕሪት
ጨረታ መደብ