የመድሃኒት ኣቅርቦት ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ የመጠቀሚያ ጊዜዉ ያለፈበት መድሃኒት ለማስወገድ የማስወገድ ጉድጓድ በመቀለ ከተማ ዓዲ ቆሎመይ በሚጠራዉ የከተማዉ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ጉንበት 8, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 በዚህ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ በመንግስት ለሚፈፀም ግዥ ኣቅራቢነት የተመዘገባችሁ ቲን ያወጣችሁ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 5 ቀናት ዉስጥ በታሸገ ዋጋ  በመድሃኒት ፈንድና ኣቅርቦት ኤጄንሲ መቀለ ቅርንጫፍ እንድታቀርቡ እናሳስባለን

2  ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም  እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም 

ድሕሪት
ጨረታ መደብ