https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/11513
የመድሃኒት ኣቅርቦት ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ የመጠቀሚያ ጊዜዉ ያለፈበት መድሃኒት ለማስወገድ የማስወገድ ጉድጓድ በመቀለ ከተማ ዓዲ ቆሎመይ በሚጠራዉ የከተማዉ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ጉንበት 8, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ ጉንበት 11, 2012 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ ጉንበት 11, 2012 06:00 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

1 በዚህ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ በመንግስት ለሚፈፀም ግዥ ኣቅራቢነት የተመዘገባችሁ ቲን ያወጣችሁ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 5 ቀናት ዉስጥ በታሸገ ዋጋ  በመድሃኒት ፈንድና ኣቅርቦት ኤጄንሲ መቀለ ቅርንጫፍ እንድታቀርቡ እናሳስባለን

2  ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም  እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም