የትግራይ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት በሑመራ ግብርና ምርምር ማዕከል በመቀለ ግብርና ምርምር ማዕከል የተሚገኝትን ግሪን ሃዉስ (green house shade)መጠለያ ወደ ስራ ለማስገባት ያለዐባቸዉን መሰረታዊ ችግሮች በኣማካሪዎች(consultancy) ባለመያዎቸሀ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መስጠት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ መስከረም 8, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ረቡዕ መስከረም 21, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ረቡዕ መስከረም 21, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ኢንጅነሪንግ ዝዛመድ ኮንሳልታንሲይ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾች የጨረታ መወዳደሪያዎችን ሲያቀርቡ በዘርፉ የተሰማሩበት የታደሰ የንግድ ፍቃድ የተጨማሪ አሴት ታክስ ተመዝጋቢነት የምስክር ወረቀት የኣቅራቢነት የመስክር ወረቀት እና የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር እንዲሁም ወቅታዊ ግብር የከፈሉበትን ማረጋገጫ ማቅረብ አለባቸዉ

2 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ሑመራ ማዕከል እና መቐለ ማዕከል የሚገኝትን ግሪን ሃዉስ በኣካል በመመልከት ያለባቸዉ መሰረታዊ ችግሮች በማጥናት የሚሰሩበትና የማማከር ስራ ዋጋ በመሙላት  ከ 07/01/2012ዓም እስክ ጥር 21/01/2012 ዓም መወዳደር ትችላላቹሁ

7 ጨረታዉ የሚከፈተዉ ጥር 21/2010 ዓም ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ ወዲያዉኑ 4:30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታ

8 መሥሪያ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

10 የጨረታዉ ተሳታፊዎች ተጨማሪ መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0344 402801/0342407026 ደዉሎ መጠየቅ ይቻላል

ኣድራሻ : መቀሌ ዒላላ ችግኝ ጣብያ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ