በሃገር መከላከያ ሚኒስተር የ4ተኛ ሜ/ክ/ጦር ከኩሓ መቐለ የሰራዊት ኣባላትና የሲቪል ሰራቶኞች የሚያመላልስ በለ 24 ወንበር የመኪና ሰርቪስ ክራይ ግልጋሎት የሚወል ኣወዳድሮ መከራየት ከኣኸናፊ ነጋዴ ዉል ማሰር ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ኣርብ ነሐሴ 10, 2011 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰኞ ነሐሴ 20, 2011 03:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:25.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰኞ ነሐሴ 20, 2011 04:00 ቅደሚ ሰዓት
  • መኪና ክራይ/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾች በወጣዉ ጨረታ በዚህ ዘርፍ የተሰማሩ የዘመኑን ታክስ ቫት ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆኑ ለዚህ የተማላ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያየዙና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆኑም ተጨራቾች ጨረታዉን ዝርዝር መመርያና ፍላጎት የያዘ ሰነድ በ 25.00 ብር ክፍያ ዘወትር በስራ ሰዓት ኩሓ ማይባንዲራ ከሚገኘዉ የ 4ኛ ሜ/ክ/ጦር ግዥ ዴስክ ቢሮ ቁጥር 11 ሰነድ መዉሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታዉ 09/12/2011 እስከ 20/12/2011 በኣየር ላይ ዉሎ በዛዉ ቀን ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዛዉ ወን 4፡00 ሰዓት ላይተጫራቾት ወይም ሕጋዊ ወኪሎች በተገኝበት ይከፈታል መስርያ ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ  

ድሕሪት
ጨረታ መደብ