በፅህፈት ቤት ኮንስትራክሽን መንገድ ትራንስፖርት ወረዳ ራያ ዓዘቦ የሚገኝ የስራ ሂደት ህንፃ ዲዛይን ና ኮንስትራክሽን በ2011ዓ/ም በጀት ዓመት ከ CRGE ( Adaption Fund) በተገኘ ድጋፍ የተበጀተ በጀት በመኾኒ ከተማ የማካዘን ህንፃ ለማሰራት በማንኛውም ደረጃ ፍቃድ የሚገኙ GC/BC የንግድ ድርጅቶች ለኮንስትራክሽን ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ሰኔ 4, 2011 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ኣርብ ሰኔ 7, 2011 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:4000.00
  • ቦታ: ራያ ዓዘቦ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ኣርብ ሰኔ 7, 2011 03:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የ2011ዓ/ም የታደሰ በጥቃቅንና እና ኣነስተኛ የተሰጠ የደረጃ ምስክር ወረቀት፣ የምግድ ምዝገባ ምስክር ወረቀት እና ንግድ ፍቃድ፣ የኮንስትራክሽን የተኮናታሪነት/ የተሰጠ ምዝገባ ካርድ፣ የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት /ቲን/ቫት ተመዝጋቢ ከሆነ የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ና ያለፈው ወይ የቫት ዲክሌሬሽን ማቅረብ ኣለበት፤ ቫት ተመዝጋቢ ያልሆነ ቫት ሰርቲፊኬት እና ዲክለዴር እንዲያቀርብ ኣይገደድም፤

2 የጨረታ ማስከበሪያ 4000.00 ኣራት ሺ ብር የሚያቀርብ፤

3 ተጫራቾች የህንፃው ፕሮጀክት ሳይት ከተረከቡበት ቀን ጀምሪ በ90 ተከታታይ ቀኖች ሙሉ በሙሉ ጨረሰው ማስረከብ ኣለባቸው፡

4 ፕሮፎርማው ከ03/10/2011ዓ/ም እስከ 07/10/2011ዓ/ም 3፡00 ሰዓት ላይ

5 ፕሮፎርማው 07/10/2011ዓ/ም 3፡30 ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0346-640181 መደወል ይቻላል፡፡

ድሕሪት
ጨረታ መደብ