ለ2ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቐለ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል ግንባታ ፕሮጀክት ኣገልግሎት የሚውል የኣርማታ ብረት ባለ 8 እና ባለ 10 እና ባለ 16 ለመግዛት ስለሚፈልግ ይፈልጋል፡፡
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ሚያዝያ 10, 2011 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ማክሰኞ ሚያዝያ 15, 2011 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:10000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ማክሰኞ ሚያዝያ 15, 2011 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ህንፃ መሳርሒ/ ሰራሕቲ ሓፂነ መፂን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ነጥቦች

1 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤ ህጋዊ የስራ ፍቃድ ያላቸው፣ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣

2 ቲን TIN NO የተመዘገቡበትን ሰርተፊኬት ኮፒ ማቅረብ የምትችሉ፤

3 የጨረታ ማስከበሪያ ስፒኦ ብር 10000.00 ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

4 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪላቸው ከሌሉ የሚያስገቡት ዋጋ ዶኩሜንት ኣይከፈትም።

5 የሚያስገቡት ዋጋ ላይ በሰነዱ ላይ ስርዝ ድልዝ ካለዉ ተወዳዳሪው ከጨረታው ውጭ ይሆናል።

6 የምታስገቡት ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት በኃላ መሆኑ በግልፅ ማሰቀመጥ ኣለባችሁ፡፡

7 የምታስገቡት ሰነድ በኦርጂናል ና በኮፒው የብቻው በማሸግ የማቅረብ ገዴታ ኣለባቸው፡፡

8 ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በታሸገ ኢንቨሎፕ 08/08/2011 ዓ/ም ጀምሮ እሰከ 15/08/2011ዓ/ም ከጧቱ 4:00 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

9 ጨረታውን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 15/08/2011 ዓ/ም ከጧቱ 4:00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4:30 ሰዓት ይከፈታል።

10 ኣሸናፊ ድርጅት ከታወቀ በኃላ ያሸነፈው ማቴርያል በተከታታይ በ4 ቀን ውስጥ በተቀመጠው እስታንዳርድ መሰረት ማስገባት የሚችል መሆን ኣለበት፡፡

11 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ሆነ በከፊል ጨረታዉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ ኣክሱም ሆቴል ፊት ለፊት የድሮ ደጀን ሆስፒታል ግቢ ቢሮ ኣሰተዳደር

ስልክ ቁጥር 0344-400242

ድሕሪት
ጨረታ መደብ