ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ዳዕሮ ኣካባቢ በሚያስገነባው የጋራ መኖሪያ ኣፓርታማ ግንባታ የሚውል ሎደር ተከራይቶ ማሰራት ይፈልጋል ስለሆነ ከዚህ በታች የተገለፁ መመዘኛ የምታሟሉ ኣከራዮች ሎደር ከነዳጁ በሰዓት የምታከራዩበትን ዋጋ ከቫት በፊት ወይም ከቫት በኃላ ብላችሁ በመጥቀስ መወዳደር ይችላሉ።
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰኞ መስከረም 21, 2011 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሮብ መስከረም 23, 2011 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሮብ መስከረም 23, 2011 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ማሽነሪ ክራይ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያላቸው

2 የታደሰ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ቫት ተመዝጋቢ የሆናችሁ

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 በጣም ጥሩ የሆነ ኣቅም ያለው 3m3 መጫን የሚችሉ ሎደር ማቅረብ የምትችሉ

6 ነዳጅ፣ዘይት ቅባት ወጪ በኣካራይ የሚሸፈን ይሆናል

7 ጨረታው ተጫራቾች ወይ ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቀን 23/01/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ተዘገቶ በዛው ቀን 23/01/2011 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ይከፈታል።

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ 0348-990357

ድሕሪት
ጨረታ መደብ