የመቀሌ ነዳጅ ዴፖ በግቢዉ ከሥራ ተራፊ የኤሌክትሮ መካኒካል ዕቃዎች መሣሪያዎች ብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳሜ መስከረም 14, 2009 (ልዕሊ 7 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ማክሰኞ መስከረም 24, 2009 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:1000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን:
  • ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የንብረቱ ሁኔታ በዴፖዉ ፅ/ቤት ቀርበዉ መመልከት ይችላሉ

2 ለሽያጭ የተዘጋጁ እቃወች ዝርዝር የያዘ ሰነድ ከዴፖዉ ፅቤት ብር 50 በመክፈል መግዛት ይችላሉ

3 ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ብሥራ ቀናት ከ 2 -11 ሰዓት መመልከት ይችላሉ

4 ተጨራቾች የዋጋ ዝርዝር ኦርጅናል ከፎቶ ኮፒ የማወዳደሪያ ሰነድ በታሸገ ፖስታ ኤንቨሎፕ እስከ 24/1/2009 ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት በዴፖዉ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ዉስጥ ማስገባት አለበት

5 በጨረታዉ ለመሣተፍ እያንዳንዱ ተጫራች የብር 1000 ስፒኦ ማቅረብ ይኖርበታል

6 ጨረታዉ በተዘጋዉ ዕለት 24/1/2009 ሰዓት 4:00 ተዘግቶ በዕለቱ 415 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በዴፖዉ ፅቤት 415 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በዴፖዉ ፅ ቤት ይከፈታል

7 ድርጅቱ የጨረታ አሸናፊ ከታወቀ በሃላ የሚያሰፈልጉ ማንኛዉም ወጪ የኣሸናፊዎች ጉዳይ ይሆናል

8 ዴፖዉ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ