ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለሚያስገነባዉ ህንፃ ዋተር ፕሩፍ(Shear wall water and damp proofing) በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል::
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሮብ ነሐሴ 11, 2008 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓሙስ ነሐሴ 19, 2008 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓሙስ ነሐሴ 19, 2008 06:00 ደ/ሰዓት
  • ስራሕቲ ማይ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ
  1. ህጋዊ ንግድ ፈቃድ የ 2009 ዓም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
  2. አሸናፊዉ ተወዳደሪ በሕጋዊ መንገድ ወል ማሰር የሚችሉ መሆን አለበት
  3. በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00 Â / ኣንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
  4. ጨረታዉ ከ ነሓሴ 11/2008 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ነሓሴ 19/2008 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ይሆኖል
  5. ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  6. ጨረታዉ የሚዘጋዉ ነሓሴ 19/2008 ዓ/ምÂ ከቀኑ 9:00(ዘጠኝ ሰዓት) ሲሆን ጨረታ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ 9:30 ይሆናል::
  7. ለተጨማሪማብራሪያÂ Â 0914-78-54-26 ወይምÂ 0914-72-90-78Â ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::
  8. ማሳሰቢያÂ ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ
ድሕሪት
ጨረታ መደብ