የማይጨዉ ፓርቲክል ቦርድ ፋብሪካ የሰራተኞች ማህበር ከፋብሪካ ያገኘዉ ከተለያዩ ስራዎች የተራረፉ በርሚል ዘይት የዉጭ ጣዉላ (ፓሌት) : ቁርጭራጭ ብረት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሰነ 28, 2008 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሓምለ 1, 2008 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:5000.00
  • ቦታ: ማይጨዉ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ ሓምለ 1, 2008 06:00 ደ/ሰዓት
  • ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 እቃዎቹ ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 ብር በመክፍል ከፋይናንስ መምርያ መዉሰድ ይቻላል

2 የእቃዉ ጠቅላላ ዋጋ የሚገልፅ በሰም በታሸገ ፖስታ ከ 27/10/2008 ዓ/ም ለዛ ተብሎ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት አለባቸዉ

3 ጨረታ ሓምለ 1/2008 ዓም 8:00 ሰዓት ተዘግቶ በተጠቀሰዉ እለት በ 9:00 ሰአት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪለቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል

4 ተጫራቾች ከሸነፉበት ቀን ጀምሮ በ3 ቀናት ዉስጥ ክፋያ ፈፅመዉ ማንሳት አለባቸዉ ካለነሱ ያሸነፉበትን የጨረታዉን ጠቅላላ ዋጋ 10% እየተቀጡ ለ 5 ተከታታይ ቀናት ይጠብቃሉ ከ 5ኛ ቀን በኃላ ጨረታዉ ይሰረዛል

5 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን 5000 ብር በጥሬ ገንዘብ በመያዝ ይህ ገንዘብ በጨረታዉ ያላሸነፉ ተጫራቾች በዕለቱ ይመለሳል

6 ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

7 ተጫራቾች ንብረቱ በከፊል ይሁን በመምረጥ መግዛት አይችሉም

8 ማንኛዉም ተጫራች የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ሊኖረዉ ይገባል

ስልክ ቁጥር 0912691532 0914099997 0914733481

Â

ድሕሪት
ጨረታ መደብ