ዕላል ሓባር ሪልእስቴት ኃ.የተ.የግ.ማ በዓዲሓ ለምያሰራው B+G+10 ህንፃ ዲዛይን ማሰራት ስለሚፈልግ ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ደረጃ 4 (ኣራት)ና ከዚያ በላይ የሆናቸሁ ኣማካሪ ድርጅቶች እንድትሳተፉ እንጋብዛለን፡፡
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሮብ ነሐሴ 1, 2016 (ቅድሚ ሓደ ወርሒ)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ኣርብ ነሐሴ 10, 2016 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:20,000
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:200.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ኣርብ ነሐሴ 10, 2016 04:10 ቅደሚ ሰዓት
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

የጨረታ ማስታወቅያ

ቀን 01/12/2016 ዓ/ም

ዕላል ሓባር ሪልእስቴት ኃ.የተ.የግ.ማ በዓዲሓ ለምያሰራው B+G+10 ህንፃ ዲዛይን ማሰራት ስለሚፈልግ ከታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ደረጃ 4 (ኣራት)ና ከዚያ በላይ የሆናቸሁ ኣማካሪ ድርጅቶች እንድትሳተፉ እንጋብዛለን፡፡

1. የ2016 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ንግድ ምዝገባ፣ቲን ሴርተፊኬት፣የኣማካሪ ብቃት ማረጋገጫ ሴርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ (cpo) ብር 20,000(ሃያ ሺ) ማቅረብ የሚችል፡፡

3. ቢያንስ ከዚህ ስራ ጋር ተመጣጣኝ የሆነ 2 ሁለት ተመሳሳይ ስራ እንደሰራ የሚያሳይ ዶኩመንት ማቅረብ የሚችል፡፡

4. ስራው በ60 (ስልሳ) ተከታታይ ቀናት ሰርቶ ማስረከብ የሚችል፡፡

5. ተጫራቾች የማይመለስ ብር 200 (ሁለት መቶ) በመክፈል የጨረታ ሰነድ ከዕላልሓባር ሪልእስቴት ኃ.የተ.የግ.ማ ቢሮ ሰረት ህንፃ 3ኛ ፎቅ ከ 01/12/2016 ዓ/ም እስከ 10/12/2016 ዓ/ም በስራ ሰዓት መውሰድ ይችላሉ፡፡

6. ተጫራቾች የተሟላ ሰነድ በማቅረብ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ከ 01/12/2016 ዓ/ም እስከ 10/12/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ማስገባት ይችላሉ፡፡

7. ጨረታው 11/12/2016 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

8. ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠ መረጃ - ስ.ቁ 0914406483/0903486666 ይደውሉ፡፡

ድሕሪት
ጨረታ መደብ