የጨረታ መኽፈቻ ቀን ማራዘም የኢ/ያ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መቐለ ከዚህ በፊት የመኪና ጎማ ለመግዛት ዉስን ጨረታ ማዉጣቱ ይታወቃል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ መስከረም 13, 2013 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሶኒ መስከረም 18, 2013 03:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሶኒ መስከረም 18, 2013 04:00 ቅደሚ ሰዓት
  • መለዋወጢ ኣቁሑት መኪና/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 በዘህ መሰረት ተወዳዳሪዎች ሰነድ ሳይወስዱ በመቕረታቸዉ ምክንያት መስከረም 04/2013 3፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ቀን 4፡00 ይከፈት የነበረዉ የመኪና ጎማ ዉስን ጨረታ ከቀን 12/2013 ለኣንድ ሳምንት የተራዘመ መሆኑን እየገለፅን የጨረታ ሰነድ እንድትወስዱ እና የመክፈቻ ቀን መስከረም 18/2013ዓ/ም 3፡30 ተዘግቶ  በዚሁ ቀን ከጥዋቱ 4፡00ሰዓት የሚከፈት መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን

ድሕሪት
ጨረታ መደብ