ኢትዩ ቴሌኮም ሰሜን ሪጅን የቢሮ እቃዎች የተለያዩ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች /ተሽከርካሪ ወንበር ኣክቲቪሽን ጠረፔዛ ፣ የኮምፒተር ጠረፔዛ ፣ ፊክስድ የደንበኛ ወንበር/ ግዥ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ በዘርፉ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ ኣቅራቢዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ ጉንበት 12, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ ጉንበት 25, 2012 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:10,000
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ ጉንበት 25, 2012 08:15 ደ/ሰዓት
  • ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው ነገሮች

1 ተጫራቾች በዘርፉ የታደሰባ 2012ዓ/ም ህጋዊ ንግድ ፍቃድ፣ ማቅረብ የሚችል መሆን ይኖርባቸዋል

2 ቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣

3 ቲን ሰርተፊኬት

4 የኣቅራቢዎች ምዝገባ ምስክር ወረቀት

5 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ብር 10000.00 በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ በዋጋ መጨረቻ ሰነድ ዉስጥ ወይም ለብቻዉ ጨረታዉ በሚከፈትበት ሰዓት የግድ ማቅረብ ኣለባቸዉ

6 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም ቢሮ ቁጥር 403 በመምጣት ከ10/09/2012ዓ/ም ጅምሮ መውሰድ ይችላሉ፡፡

7 ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነዳቸውን ኣዘጋጅተው እስከ 25/09/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ድረስ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል። ከዚህ በኃላ የሚቀርብ ሰነድ ተቀባይነት የለውም፡፡

8 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 25/09/2012 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

9 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ስልክ ቁጥር 03 44 40 20 20  መደወል ይቻላሉ፡፡

ድሕሪት
ጨረታ መደብ