ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለ ደቂ መዛሙርት ደምብ ልብስ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ መጋቢት 15, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ረቡዕ መጋቢት 23, 2012 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ረቡዕ መጋቢት 23, 2012 03:30 ቅደሚ ሰዓት
  • ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 ኣሸናፊዉ ተወዳዳሪ በሕጋዊ መንገድ ዉል ማሰር የሚችል መሆን አለበት

3 በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

4 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ 2% በስፒኦ በማዘጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጡን ማስገባት ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ ከመጋቢት 14/2012ዓ/ም እስከ መጋቢት 23/2012ዓ/ም  3፡00 ድረስ ሚቆይ ሲሆን የተማላ የጨረታ ሰነድ ዞርጀናል ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ እስከ መጋቢት 23/2012 3፡00 የሚዘጋ ሆኖ 3፡30 ሰዓት ይከፈታል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76/ 09 14 72 90 78 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ