ኣዝሚ ስቲል ስትራክቸር ኢንጅነሪንግ ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ በኣብይ አዲ ከተማ ለሚሰራዉ የጉና ፕሮጀክት ኣጐልግሎት የሚዉል ፣ አሸዋ ፡ ጠጠር 02 ፣ የመሰረት ድንጋይ Selected materiel ፣ እና ጠጠር በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ የካቲት 3, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ የካቲት 13, 2012 09:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ የካቲት 13, 2012 09:30 ደ/ሰዓት
  • ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

 ስለሆኖም

1 በዘርፉ ፍቃድ ያላቹ ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆናቹ ፣  የ 2011 ግብር የከፈላቹ

2 ተጫራቾች የማይመለስ 150 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱ በመቐለ መስፍን ኢንድስትሪያል ኢንጅነሪንግ  ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ ግቢ ዉስጥ ከሚገኘዉ ድርጅታችን ኣዝሚ ስቲል ስትራክቸር ኢንጅነሪንግ ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ በስራ ሰኣት ከ 02/06/2012ዓ/ም እስከ 13/06/2012ዓ/ም እየመጣቹ መዉሰድ ትችላላቹ

3 ጨረታዉ የካቲት 13/06/2012ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ላይ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከ ቀኑ 9፡30 ላይ ይከፈታል

4 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 25 26

ድሕሪት
ጨረታ መደብ