በሀገር የመከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ ስር በ4ኛ ሜ/ክ/ ጦር በመስሪያ ቤታችን አገልግሎታቸውን የጨረሱ የሚወገዱ ንብረቶች፡ የተለያዩ ቀላልና ከባድ ብረታ ብረት ፡የተለያዩ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች የተለያዩ የማብሰያ እና የመመገቢያ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  1. የተለያዩ ቀላልና ከባድ ብረታ ብረት 
  2. የተለያዩ ወንበሮችና ጠረጴዛዎች 
  3. የተለያዩ የማብሰያ እና የመመገቢያ ዕቃዎች 

ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መመሪያ እና ዝርዝር ሰነድ የያዘ ከተ/ቀ 1-3 የተዘረዘሩት የንብረት ዓይነቶች ለእያንዳንዳቸው ብር 50 (ሃምሳ ብር) ብቻ በመክፈል ዘወትር በስራ ሰዓት ኩሓ ማይባንዲራ 4ኛ ሜ/ክ/ጦር በንብረት እና አስተዳደር ቁጥጥር ዴስክ ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣከወጣበት ቀንጀምሮየጨረታሰነድንበመግዛትበቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳውቅን ጨረታውን ጥር 13/05/2012 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በዚያው ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል። መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ 

ለተጨማሪ ማብራሪያ 

ስቁ፡-0342401028/0344420309 

በሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የ4ኛ ሜ/ክ/ጦር መምሪያ 

ድሕሪት
ጨረታ መደብ