የኤሌክትሪክ፤ ስፔር እና ስቴሽነሪ የሕንጻ ግንባታ ማህበሮች ጥምረት በመቐለ ከተማ ክ/ከተማ ሓድነት ለሚገኘው የግንባታ ቦታ ጊዜያዊ የቆርቆሮ አጥር ግንባታ ሥራ ለማሰራት ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውን እና በዘርፉ ተመሳሳይ ልምድ ያላቸውን ተጫራቾች በክፍት ጨረታ ይጋብዛል።

  • የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ ሰኔ 8, 2018 (11 ቀናቶች)
  • መዝግያ ቀን: ሰኔ 11, 2018 9:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • ቦታ: መቐለ
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኔ 11, 2018 9:30 ጥዋት
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • የጨረታ ዓይነት: የፕሮፎርማ ጨረታ
  • የጨረታ ምድብ ጠቅላላ ስራሕቲ ኣገልግሎት/ ኮንስትራክሽን ማሽነሪን ኣቁሑትን/

ድርጅታችን ሞገድ ኢንጅነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃላ/የተወ/የግል/ማህበር ዲያስፖራ የሚገኘው B+G+9 አፓርትመንት የህንፃ ሴራሚክ የማንጠፍ ሥራ የእጅ ዋጋ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ሰኔ 2, 2018 (17 ቀናቶች)
  • መዝግያ ቀን: ሰኔ 7, 2018 10:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • ቦታ: መቐለ
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኔ 7, 2018 11:00 ጥዋት
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 2%
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 200.00
  • የጨረታ ዓይነት: የግልፂ ጨረታ
  • የጨረታ ምድብ ጠቅላላ ስራሕቲ ኣገልግሎት/ ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/