የኢትዩጰያ ግብና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ የተንቀሳቃሽ መጋዘን የወለልና አርማታ (Mobile Storage Unit Slab Construction) ተያያዥነት ያላቸዉ ስራዎች ማሰራት ይፈልጋልየተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ግንቦት 16, 2010 (ከ 7 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ሮብ ግንቦት 22, 2010 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
የበርሀሌ ሰደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ጽህፈት ቤት 02 ክፍሎች ያሉት አንድ ብሎክ የካምፕ ኣስተባባሪ መኖሪያ ቤት ግንባታ ማሰራት ግንባታ የጉልበት ስራ ለማሰራት አዉጥቶ የህንፃ ስራ ተቆራጭ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማሰራት ይልጋልየተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መጋቢት 20, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ማክሰኞ መጋቢት 25, 2010 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:በርሃሌየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
የበርሀሌ ሰደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ጽህፈት ቤት 8 ክፍሎች ያሉት አንድ ብሎክ የአመራሮች መኖሪያ ቤት ግንባታ ማሰራት ግንባታ የጉልበት ስራ ለማሰራት አዉጥቶ የህንፃ ስራ ተቆራጭ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማሰራት ይልጋልየተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መጋቢት 20, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ማክሰኞ መጋቢት 25, 2010 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:በርሃሌየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
በትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን በ2010 በጀት ዓመት የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ መጋቢት 20, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ሮብ ሚያዝያ 17, 2010 02:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
ትራንስ ኢትዩጰያ ሃላፍነቱ የተወሰነ ማህበር በኦሮሚያ ክልል በናዝሬት ኣዳማ ቅጥር ግቢ ዉስጥ ጥገና የሚያከናዉን በት ወርክሾ የሚዉልግንባታ ለማሰራት በደረጃ 8 እና ከዛባታች የስራ ተቆራጭ የሆኑ በጨረታዉ አወዳድሮ መምረጥ ይፈልጋልየተለቀቀበት ቀን: ኣርብ መጋቢት 7, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ማክሰኞ መጋቢት 25, 2010 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
ትግራይ ሁሉ ገብ የገበያ ፌዴራሽን ሃላፍነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር በመቐለ ከተማ ዓይደር ሓሚዳይ በሚባል ቦታ የመጋዝን ኣጥር ለማሳጠር ወይም ለማሰራት ይፈልጋልየተለቀቀበት ቀን: ሰኞ ጥር 21, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ኣርብ ጥር 25, 2010 04:05 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኤጀንሲ ትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት በትግራይ ክልል ምስራቅ ዞን ሓዉዜን ወረዳ ቆራሮ ችግኝ ጣቢያ የኣጥር ግንባታ ስራ ማስራት ይፈልጋልየተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ጥር 4, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ጥር 15, 2010 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ:ሓዉዜንየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
በትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን በ2010 በጀት ዓመት ለዓድዋ ከተማ አስተዳደር ህንፃ ፕሮጀክት ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-2/GC-3 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች አጫርቶ ለመሥራት ይፈልጋልየተለቀቀበት ቀን: ሮብ ታኅሣሥ 18, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ጥር 15, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
በትግራይ ክልል ኮንስትራክሽን መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ዳይሬክቶሬት ሕንፃ ዲዛይንና ኮንስትራክሽን በ2010 በጀት ዓመት የኢትዩጰያ መንግስት ግብርና ዕድገት ፕሮግራም ሥራዎች ለማስፈፀም ከዓለም ባንክ በተገኘ ብድር በትግራይ ክልል ፀገዴ ወረዳ ከተማ ዳንሻ ቁም እንስሳት የገበያ ማዕከል ፕሮጀክት ግንባታ ለማካሄድ በደረጃ BC-6/GC-7 እና ከዛ በላይ ለሆኑ ኮንትራክተሮች አጫርቶ ለመሥራት ይፈልጋልየተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ታኅሣሥ 7, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ቀዳሜ ታኅሣሥ 21, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ
የበርሀሌ ሰደተኞች መጠሊያ ጣቢያ ጽህፈት ቤት ከዚይ ቀጥሎ የተዘረዘሩት በጉልበት ስራ ጨረታ በማቀርበዉ ዲዛይን መሰረት አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋልየተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ጥቅምት 3, 2010 (ከ 8 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ጥቅምት 7, 2010 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:በርሃሌየጨረታ ምድብ:የቤት/ህንፃ ግንባታ