በሑመራ ከተማ ኮንስትራክሽን መንገድ ትራንስፖርት ፅሕፈት ቤት፤ የፕሮጀክቱ ባለቤት የሆነ የሑመራ ወጣቶችና ስፖርት ጽሕፈት ቤት በ2012 ዓ.ም በጀት ዓመት በሰቲት ሑመራ ከተማ ቀበሌ 03 ፓኬጅ Humera/CW/BC/01/12 /5th & Final Phase/ 5ኛና የመጨረሻ ምዕራፍ የስታድየም ሥራ ፕሮጀክት በBC-5/GC-6ና ከዚያ በላይ የኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጭ ፍቃድ ላላቸው ኮንትራክተሮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሠራት ይፈልጋል፡፡
ዝዕፀወሉ መዓልቲ: የካቲት 2, 2012 09:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
ቦታ ሐመራ