በኢፌዲሪ ሃይል ሰሜን አየር ምድብ ጠቅላይ መምርያ መቐለ በኣይናለም የሰራዊቱ መኖርያ ካምፕ አከባቢ ጥራቱን የጠበቀ የዉሃ ጉድጓድ በሙያዉ ላይ የተሰማሩትን ተወዳዳሪዎች ብግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማስቆፎር ይፈልጋል ስለሆነም በጨረታዉ ለመወዳደር የምትፈልጉ በዘርፉ ላይ የተሰማራቹ የዘመኑን ግብር የከፈላቹሁ የዉሃ ቁፋሮ ድርጅቶች ለጨረታዉ ሰነድ መግዛት በሰንጠረዥ ላይ በተገለፀዉ ጊዜ መሰረት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሚያዝያ 16, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ ሚያዝያ 23, 2012 08:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:400.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ ሚያዝያ 23, 2012 08:30 ከሰአት
  • ስራሕቲ ማይ/ ማይ ኻዕቲን ኢንስታሌሽን/
  • Print
  • Pdf

ተ.ቁ

የስራዉ ዓይነት

ሰነድ የሚሸጥበት ዋጋ

ሰነድ የሚሸጥበት ቀን

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀንና ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀንና ሰዓት

1

የዉሃ ጉድጓድ ቁፋሮ

400

 16/08/2012እስከ 23/08/2012

 23/08/2012ዓ/ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት

23/08/2012ዓ/ም

ከቀኑ 8፡30ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ 03 42 41 64 91 ይደዉሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ