ፋብሪካችን ኣልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ሃለፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የፅሕፈት መሳሪያ እቃዎች(Stationary) በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የጨረታ መመርያ ኣክብራችሁ ለመጫረት የምትፈጉ ተጫራቾች ሁሉ መጫረት ይምትችሉ መሆኑ በእክብሮት እንገልፃለንየተለቀቀበት ቀን: ሮብ ሐምሌ 22, 2007 (ከ 10 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ሮብ ነሐሴ 20, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:ዓድዋየጨረታ ምድብ:የጽህፈት መሳሪያዎች
የትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎችና ተዛማጅ አገልግሎት የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ታኅሣሥ 14, 2007 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ሮብ ታኅሣሥ 29, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎችፈርኒቸርየቢሮ እቃዎች
ለትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ቤቶች ልማት ኤጀንሲ አገልግሎት የሚዉሉ የኮንስትራክሽን የኤሌክትሪክና የሳኒተሪ እቃዎች እንዲሁም ለተለያዩ ለተሽከርካሪዎች አገልግሎት የሚዉል መለዋወጫና የፅሕፈት መሳሪዎች ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል ስለዚህ::የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ኅዳር 23, 2007 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ሰኞ ታኅሣሥ 6, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:ኮንስትራክሽንኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎችየግንባታ እቃዎችየመኪና መለዋወጫ እቃዎችየቢሮ እቃዎች
የወልቃይት ስኮር ልማት ፕሮጀክት ለ2007 ዓ/ም በጀት ዓመት አገልግሎት የሚዉሉ የየለያዩ ዕቃዎች ማለትም ምድብ 1 የስቴሽነሪ ዕቃዎች, ምድብ2 የፅዳት ዕቃዎች, ምድብ3 የህትመት ዕቃዎች , ምድብ 4 የኤሌክትሪክ ዕቃዎች , ምድብ 5 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች , ምድብ 6 የህንፃ መሳርያ ዕቃዎች , ምድብ 7 የመለዋወጫ ዕቃዎች , ምድብ 8 ባርቲና ጎማ ከነ ካላማደሪያ በግልፅ የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ ኅዳር 8, 2007 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ሰኞ ኅዳር 15, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:ወልቃይትየጨረታ ምድብ:ኮንስትራክሽንፅዳትና የንፅህና እቃዎችየመኪና መለዋወጫ እቃዎችየቢሮ እቃዎች
መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ (MIE) የተለያዩ የፅዳት አገልግሎት ዕቃና : የፅህፈት መሳርያ ዕቃዎች እና ክምፕዩተር በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላቹሁ ከዚህ በታች የተዘዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባነያችን ይጋብዛል::የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ኅዳር 2, 2007 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ሰኞ ኅዳር 8, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎችፅዳትና የንፅህና እቃዎችየቢሮ እቃዎች
ድርጅታችን ትግራይ የዉሃ ስራዎች ጥናት ዲዛይንና ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ ለ2007 ዓ/ም በጀት ዓመት የሚገለልባቸዉ ከዚህ በታች ያሉትን::የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ ጥቅምት 24, 2007 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: እሁድ ጥቅምት 30, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:ፅዳትና የንፅህና እቃዎችፈርኒቸርየመኪና መለዋወጫ እቃዎችየቢሮ እቃዎች
የኢትጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቀሌ ቅጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል::የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2007 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ሮብ ጥቅምት 26, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:ፅዳትና የንፅህና እቃዎችየቢሮ እቃዎች
ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ የፅህፈት መሣሪያ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ መስከረም 19, 2007 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ኣርብ መስከረም 23, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:የቢሮ እቃዎች
የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለተለያዩ ፅ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የፅህፈት መሳሪዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ መስከረም 2, 2007 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ማክሰኞ መስከረም 13, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:የቢሮ እቃዎች
የ 21ኛ ክ /ጦር የዕቃ ግጂ ስልክ ቁጥር (0912487407) ዓዲ ግራት ካምፕ ለ 2007 በጀት ዓመት ለሰራዊት ግልጋሎት የሚዉሉ የፅዳትና የፅህፈት ማ/ል የተለቀቀበት ቀን: ሮብ ነሐሴ 14, 2006 (ከ 11 ዓመታት)መዝግያ ቀን: ቀዳሜ ነሐሴ 24, 2006 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ:መቐለየጨረታ ምድብ:ፅዳትና የንፅህና እቃዎችየቢሮ እቃዎች