ማሪስቶፕስ ኢንተርናሽናል ኢትዮዽያ መቐለ ለሚገኝዉ የስነ ተዋልዶ ጤና ክሊኒክ እድሳት ስራ ህጋዊ ተጫራቾችን ኣወዳድሮ ለማሳራት ይፈልጋል ስለሆነም ደረጃ 8 እና ከዚያ /8.7.6.5…/በላይ የታደሰ የግንባታ ስራ ፍቃድ ያለቸዉና ህጋዊ ግንባታ ስራ ተቓራጭ የጨረታ ሰነዱን በብር 50 በመግዛት እንትወዳደሩ እናሳዉቃለን
  • Posted Date: ረቡዕ ነሓሰ 6, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ዓርቢ ነሓሰ 15, 2012 04:00 Morning (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:50.00
  • Bid Opening Date: ዓርቢ ነሓሰ 15, 2012 04:30 Morning
  • House & Building Construction/
  • Print
  • Pdf

1 ሁሉም ተጫራቾች ለመወዳደርያ መስፈርት ከጨረታ ሰነድ ጋር መዉሰድ ይኖርበታል

2 ጨረታ ሰነድ የሚሸጠዉ መቀሌ ማሪስቶፕስ ክሊኒክ ዘዉትር  በስራ ሰኣት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ማታ 11፡00 ከምሳ ሰዓት ዉጭ

3 ጨረታ የሚጀመርበት ቀን ነሓሴ 05/2012ዓ/ም

4 ጨረታ የሚዘጋበት ቀን ነሓሴ 15/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00

5 ጨረታ የሚከፈትበት ቀን ነሓሴ 15/2012ዓ/ም ጠዋት 4፡30

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 64 88

Backs
Tender Category