https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/12252
ማሪስቶፕስ ኢንተርናሽናል ኢትዮዽያ መቐለ ለሚገኝዉ የስነ ተዋልዶ ጤና ክሊኒክ እድሳት ስራ ህጋዊ ተጫራቾችን ኣወዳድሮ ለማሳራት ይፈልጋል ስለሆነም ደረጃ 8 እና ከዚያ /8.7.6.5…/በላይ የታደሰ የግንባታ ስራ ፍቃድ ያለቸዉና ህጋዊ ግንባታ ስራ ተቓራጭ የጨረታ ሰነዱን በብር 50 በመግዛት እንትወዳደሩ እናሳዉቃለን
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ ነሓሰ 6, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ነሓሰ 15, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ ነሓሰ 15, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

1 ሁሉም ተጫራቾች ለመወዳደርያ መስፈርት ከጨረታ ሰነድ ጋር መዉሰድ ይኖርበታል

2 ጨረታ ሰነድ የሚሸጠዉ መቀሌ ማሪስቶፕስ ክሊኒክ ዘዉትር  በስራ ሰኣት ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ማታ 11፡00 ከምሳ ሰዓት ዉጭ

3 ጨረታ የሚጀመርበት ቀን ነሓሴ 05/2012ዓ/ም

4 ጨረታ የሚዘጋበት ቀን ነሓሴ 15/2012ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00

5 ጨረታ የሚከፈትበት ቀን ነሓሴ 15/2012ዓ/ም ጠዋት 4፡30

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 64 88