የመድሃኒት ኣቅርቦት ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ የመጠቀሚያ ጊዜዉ ያለፈበት መድሃኒት ለማስወገድ የማስወገድ ጉድጓድ በመቀለ ከተማ ዓዲ ቆሎመይ በሚጠራዉ የከተማዉ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • Posted Date: ቀዳም ጉንበት 8, 2012 (over 4 years ago)
  • Closing Date: ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም
  • House & Building Construction/
  • Print
  • Pdf

1 በዚህ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ በመንግስት ለሚፈፀም ግዥ ኣቅራቢነት የተመዘገባችሁ ቲን ያወጣችሁ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 5 ቀናት ዉስጥ በታሸገ ዋጋ  በመድሃኒት ፈንድና ኣቅርቦት ኤጄንሲ መቀለ ቅርንጫፍ እንድታቀርቡ እናሳስባለን

2  ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም  እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም 

Backs
Tender Category