የመድሃኒት ኣቅርቦት ኤጄንሲ መቐለ ቅርንጫፍ የመጠቀሚያ ጊዜዉ ያለፈበት መድሃኒት ለማስወገድ የማስወገድ ጉድጓድ በመቀለ ከተማ ዓዲ ቆሎመይ በሚጠራዉ የከተማዉ ቆሻሻ ማስወገጃ ቦታ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳም ጉንበት 8, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም
  • ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/
  • Print
  • Pdf

1 በዚህ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ በመንግስት ለሚፈፀም ግዥ ኣቅራቢነት የተመዘገባችሁ ቲን ያወጣችሁ ፎቶ ኮፒ በማያያዝ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ 5 ቀናት ዉስጥ በታሸገ ዋጋ  በመድሃኒት ፈንድና ኣቅርቦት ኤጄንሲ መቀለ ቅርንጫፍ እንድታቀርቡ እናሳስባለን

2  ቀን 11 / 09/2012 ዓ/ም  እሚዘጋበት እና እሚከፈትበት ሰዓት ኣይገልፅም 

መመለስ
የጨረታ ምድብ