የትግራይ ልማት ማሕበር በመቐለ ፣ ማይቐያሕ ፣ ማይቕነጣል ፣ በሰሜን ምዕራባዊ ዞን መደባይ ዛና ወረዳ በዓዲ ባዕራጅ ፣ማይሎሚን ፣ትኩለ ፣ ልምዓት፣ ዛና፣ ኩብርቶ እንዲሁም በማእከላዊ ዞን ላዕላይ ማይጨውና ታሕታይ ማይጨው ወረዳ ደብረ ቃል፣ናትካ ብላዕ፣መደጎይ፣ መሬና፣ ሓውስታና ዓዲ ሑፃ ቀበሌዎች የትምህርትና የጤና ተቋሞች ከሎት1 እስከ ሎት 10 በመከፋፈል / ለሎት 1 ፣2 እና 3 ደረጃቸው GC/BC-4 እና ከዝያ በላይ እንዲሁም ለሎት 4 ፣ 5 ፣ 6 ፣ 7 ፣ 8 ፣ 9 እና 10 ደረጃቸው GC/BC-5 እና ከዝያ በላይ የሆኑ/ ተጫራቾችን ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
መዝግያ ቀን: ጥር 1, 2008 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ