የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀለ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀከት አገልግሎት የሚዉል የ ብረት ኣቅረቦት እና ገጠማ ግዥ ለመፈፀም ህጋዊ ተወዳዳሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በሰብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ኣርብ ነሐሴ 25, 2010 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ኣርብ ጳጉሜ 2, 2010 09:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ኣርብ ጳጉሜ 2, 2010 09:30 ደ/ሰዓት
  • ሰራሕቲ ሓፂነ መፂን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የዘመኑን የግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዝብ በተጫራቾች መመሪያ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሠረት መሆን አለበት

3 ተጫራቾች የሚሠሩት የሥራ መጠን እንደ ኣስፈላጊነቱ ሊጨምርም ሊቀንስም ይችላል

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከ ነሓሰ 25/2010 ዓም እስከ ጰጉሜን 2/2010 ዓም ከሰዓት 9:00 ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ ጰጉሜን 2/2010 ዓም 9:30 ከሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክቱ ይከፈታል

6 ፕሮጀክቱን ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

7 የጨረታ ተጫራቾች የማይመለስ 100 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ

የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀከት ስልክ ቁጥር 09117689 02 /0913151440 / 0914 402413

ድሕሪት
ጨረታ መደብ