የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ መቀለ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀከት አገልግሎት የሚዉል የ ብረት ኣቅረቦት እና ገጠማ ግዥ ለመፈፀም ህጋዊ ተወዳዳሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ በሰብ ኮንትራት ለማሰራት ይፈልጋል
  • Posted Date: ኣርብ ነሐሴ 25, 2010 (over 5 years ago)
  • Closing Date: ኣርብ ጳጉሜ 2, 2010 09:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:100.00
  • Bid Opening Date: ኣርብ ጳጉሜ 2, 2010 09:30 Afternoon
  • Metals Works/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የዘመኑን የግብር የከፈሉ እና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚያቀርቡት ገንዝብ በተጫራቾች መመሪያ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰዉ መሠረት መሆን አለበት

3 ተጫራቾች የሚሠሩት የሥራ መጠን እንደ ኣስፈላጊነቱ ሊጨምርም ሊቀንስም ይችላል

4 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በታሸገ ኤንቨሎፕ ከ ነሓሰ 25/2010 ዓም እስከ ጰጉሜን 2/2010 ዓም ከሰዓት 9:00 ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ ጰጉሜን 2/2010 ዓም 9:30 ከሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በፕሮጀክቱ ይከፈታል

6 ፕሮጀክቱን ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

7 የጨረታ ተጫራቾች የማይመለስ 100 ብር በመክፈል መግዛት ይችላሉ

የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ የመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀከት ስልክ ቁጥር 09117689 02 /0913151440 / 0914 402413

Backs
Tender Category